2017 ኖቬምበር 10, ዓርብ

Poem translated from Rumi’s Little Book of Life 7

አንድ ቀን ማለዳ ባታክልቱ ቦታ፣
አበባዋን ቀጠፍኩ ብማረክ በውበቷ፤
        ያታክልቱ ጌታ ድንገት ቢመጣብኝ፣
        ክው ብርግግ ብዬ እዛው ደረቅሁኝ፣
        እርሱም ረጋ ብሎ እንዲህ ጠየቀኝ፤
"ያታክልቱ  ቦታ ሁሉ ያንተ ሳለ፣
ምነው ላንድ አበባ ልብህ ተታለለ?"


One early morning in the garden I picked a flower
the Gardener suddenly appeared and I panicked.
"Why worry about a flower, when I have
given you the entire Garden!"

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ